YOUNGERVERSION

just a free corner

ተሳፋሪው

“ ስቀለኝ…. ስቀለኝ”

“የመስቀል ድፍረት በኖረኝማ ራሴን እሰቅል ነበር፡፡”

“እመኪናህ ላይ አሳፍረኝ ማለቴ ነው”

“እስከየት ድረስ ነው የምትሄደው?”

“እስተ መላጠቂያው”

“ምን?”

“መንገዱ ሌላ ሲወልድ ታወርደኛለህ”

“አ…..እስከ መገንጠያው ማለትህ ነው ግበ አሺ፡፡”

“በጀ……….አንተ ግን ጤናህ እንዴት ነህ”

“ደህና ነኝ እግዚአብሄር ይመስገን፡፡”

“የኔን ነገር ግን ተወው..እንዲሁ ሽቅብ ቁልቁል ይነዳኛል፡፡”

“አይዞህ……….”

…………………………….

“አረ  ተጣላኝ”

“ማን  ማን አባቱ ነው የሚጣላህ”

“ሆዴ ነው ሽቅብ መጣ መጣ አለብኝ፡፡”

June 20, 2009 Posted by meseret | mesi | | 2 Comments